የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መደበኛ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎቹን በዚህ ዓመት እንደማያስመርቅ አስታወቀ።

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ   ፕሬዝዳንት  ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሃና  እንደተናገሩት ሐምሌ 4/2012 በሚካሔደው የተማሪዎች ምርቃት በአዲስ አበባ የሚገኙ የማታ የመጀመሪያ ዲግሪ፣ የ2ኛ እና 3ኛ ድግሪ ተማሪዎች ብቻ ይካተታሉ።

Read also: ኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ  ምክያት ከ139 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር ባለይ የሚገመት…

በተያያዘ ዜና የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች የኮቪድ-19 ወረርሽኝ እንዳበቃ የገጽ ለገጽ ትምህርታቸውን እንደሚቀጥሉ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስቴር ይፋ አድርጓል።
የሁለተኛና ሶስተኛ ዲግሪ ተማሪዎች ግን በበይነ መረብ ወይም ኦንላይን ተፈትነው ትምህርታቸውን የሚያጠናቀቁበት ሁኔታ ተቀምጧል ብሏል።

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

ትስስር ይፍጠሩ

325,851FansLike
49,039FollowersFollow
13,194SubscribersSubscribe