ዶናልድ ትራምፕ ነጩን ቤተ መንግስት ለቀው ወጡ

ተሰናባቹ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ነጩን ቤተ መንግስት ለቀው ወጡ፡፡

ትራምፕ ላለፉት አራት አመታት የቆዩበትን ቤተ መንግስት በይፋ ለቀው የመጨረሻ ስንብታቸውን ወደ ሚያደርጉበት አምርተዋል፡፡

ከስንብታቸው በኋላም ወደ ፍሎሪዳ የሚጓዙ ይሆናል፡፡

ዶናልድ ትራምፕ ከባለቤታቸው ጋር ቤተ መንግስቱን ለቀው ሲወጡ፥ ምክትላቸው ማይክ ፔንስ በባይደን በዓለ ሲመለት ላይ ለመገኘት በስፍራው ቀርተዋል፡፡

ተመራጩ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን እና ምክትላቸው ካሚላ ሃሪስ ምሽቱን በይፋ ቃለ መሃል እንደሚፈፅሙ ይጠበቃል፡፡

ወደ 25 ሺህ ወታደሮችም በዓለ ሲመቱን ያጅባሉ ተብሎም ነው የሚጠበቀው፡፡

Sourceቢቢሲ
Kumneger Media
Kumneger Media
Kumneger Media is a News and Entertainment Website & Channel. Kumneger Media in addition to News and Entertainment it is the hub of Politics, Movies, Drama, Music, Comedy, Documentary and More!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

ትስስር ይፍጠሩ

325,851FansLike
49,039FollowersFollow
13,194SubscribersSubscribe